ከአሜሪካ የመጡ እና የኢትዮጵያ ኗሪ የሆኑ ቤተሰቦች አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን በመጎብኘት ድጋፍ አደረጉ

ከአሜሪካ የመጡ እና የኢትዮጵያ ኗሪ የሆኑ ቤተሰቦች አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን በመጎብኘት ድጋፍ አደረጉ፡፡

አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን በጎንደር እና በአዲስ አበባ ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ በጡት እና በማህፀን በር ጫፍ ካንሰር እና በሌሎችም የካንሰር ታማሚዎች እና አሰታማሚዎችን የመጠሊያ ፤የምግብ ፤የግል ንፅህና መጠበቂያ ፤የትራንስፖርት አገልግሎት ከተለያዩ የሃገሪቷ ክፍል የሚመጡ እና በጥቁር አንበሳ አስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ህክምና እየተካተሉ ለሚገኙ ወገኖቻችን አገልግሎቱን እየሰጠ የሚገኝ ማእከል ነው ፡፡

ጎብኚዎቹ በጉብኝታቸው ወቅት በማእከሉ የሚገኙ እናቶች እህቶች እና አስታማሚዎች የሚደረግላቸው ድጋፍ በመልከታቸው የማእከሉን መስራችና የማእከሉን ሰራተኞች አመስግነው ለዚ የበጎ ፈቃድ ስራ እኛም የበኩላችንን ድርሻ መወጣት አለብን ብለዋል፡፡

በቀጣይም የበጎ ፈቃድ ድጋፍ አባል ለመሆን እና የበኩላችውን ድርሻ ለመወጣት ቃል በመግባት ጉብኝቱ ተጠናቋል፡፡

የበጎ ፈቃድ የድጋፍ አባል ለመሆን በዚ አደራሻ የደውሉ +251942418558 ወይም +25194060406 USA 678229615

ቅድመ ምርመራ እና የካንሰር ግንዛቤ ህይዎትን ያድናል

Early detection and awareness of cancer saves lives!

cancerawarness #pinkhouse www.abcfonline.org

Spread the love

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *