አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን ለአራተኛ ጊዜ የጡት እና የማህፀን በርጫፍ ካንሰር በሽታ የግንዛቤ ማስጨበጫ የእግር ጉዞ አከናወነ
አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን ለአራተኛ ጊዜ የማህፀን በር ጫፍ እና የጡት የካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫ ብርታትሽ ብርታቴ በሚል መሪ ቃል የአምስት ኪሎሜትር የእግር ጉዞ መነሻውን በመስቀል አደባባይ በማድረግ በቴድሮስ አደባባይ መጨረሻውን በጊዮን ሆቴል አርጓል በዚህ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ላይ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በመገኘት የግንዛቤ […]
አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን ለአራተኛ ጊዜ የጡት እና የማህፀን በርጫፍ ካንሰር በሽታ የግንዛቤ ማስጨበጫ የእግር ጉዞ አከናወነ Read More »