Event

አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን ለአራተኛ ጊዜ የጡት እና የማህፀን በርጫፍ ካንሰር በሽታ የግንዛቤ ማስጨበጫ የእግር ጉዞ  አከናወነ

አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን ለአራተኛ ጊዜ የማህፀን በር ጫፍ እና የጡት  የካንሰር  የግንዛቤ ማስጨበጫ ብርታትሽ ብርታቴ በሚል መሪ ቃል የአምስት ኪሎሜትር የእግር ጉዞ  መነሻውን በመስቀል አደባባይ በማድረግ በቴድሮስ አደባባይ መጨረሻውን በጊዮን ሆቴል አርጓል በዚህ የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራም ላይ የጤና  ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በመገኘት የግንዛቤ

አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን ለአራተኛ ጊዜ የጡት እና የማህፀን በርጫፍ ካንሰር በሽታ የግንዛቤ ማስጨበጫ የእግር ጉዞ  አከናወነ Read More »

አራተኛው የጡት ካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫ “ብርታትሽ ብርታቴ “

ጥቅምት 17 በዕለተ እሁድ 2017 ዓም አራተኛው የጡት ካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫ “ብርታትሽ ብርታቴ “የእግር ጉዞ ላይ ከብዙሀኑ አንዱ በመሆን አለምፍሬ ፒንክሁውስ ካንሰር ፋውንዴሽንን እየደገፉ አብረውን ያሳልፉ። ቲሸርት ለመግዛት እና ለመመዝገብ ይሄንን ይጫኑ>>>https://shorturl.at/ZodRc ቲ ሸርትዎን ሂልተን ሆቴል ያገኛሉ። ለበለጠ (0948060406) ወይም ቴሌግራም @walkforthepinkhouse Every step counts in the fight against cancer.

አራተኛው የጡት ካንሰር የግንዛቤ ማስጨበጫ “ብርታትሽ ብርታቴ “ Read More »