PinkHouse

ለካንሰር ታማሚዎች የድጋፍ ጥሪ ቀረበ

ለካንሰር ታማሚዎች የድጋፍ ጥሪ ቀረበ************* (ኢፕድ) የዓለምፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውንዴሽን ህብረተሰቡ ለካንሰር ታማሚያን የሚውል ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቀረበ። የፋውንዴሽኑ መስራችና የቦርድ አባል ወይዘሮ ፀዳለፅጌ አላዩ እንደገለፁት፤ ፋውንዴሽኑ ለ13 ዓመታት በካንሰር ህመም ላይ ቅድመ መከላከል የግንዛቤ ማስጨበጫ ከመስጠት ጀምሮ ለካንሰር ታካሚዎች የተለያዩ ድጋፎችን ሲያደርግ ቆይቷል። በዚህም በአዲስ አበባ እና በጎንደር ከተማ ከስምንት ሺህ በላይ የካንስር […]

ለካንሰር ታማሚዎች የድጋፍ ጥሪ ቀረበ Read More »

ከ Arif Pay የተወጣጡ የስራ ሃላፊዎች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባው ፒንክሀውስ

ከ Arif Pay የተወጣጡ የስራ ሃላፊዎች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባው ፒንክሀውስ እንደሚታዎቀው አሪፍፔይ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ከፋይናንስ ጋር የተያያዙ ሶፍትዌሮችን የሚያበለፅግ አና የፖስ ማሽኖችን እያቀረበ ያለ ድርጅት ነው። ድርጅታችን እንዴት በቀላሉ ካላቸው ደንበኞች እና ከግለሰቦች ጋር ድጋፎችን ለማግኘት አብረውን እደሚሰሩ እንዲሁም ተጨማሪ ጉዳዮች ላይም ወደፊት ለመስራት በመወያየት ፍሬያማ ቀንን አሳልፈናል። ስለመጣችሁ እና ድጋፍ ለማድረግ አብራችሁን እንደምትሰሩ

ከ Arif Pay የተወጣጡ የስራ ሃላፊዎች እና ሰራተኞች በአዲስ አበባው ፒንክሀውስ Read More »

አቶ ታዬና ቤተሰባቸው ድርጅታችን እየሰጠ ያለውን አገልግሎት ከአሜሪካ አትላንታ መጥተው ስለጎበኙና የህይወት ልምዳቸውን ስላካፈሉን ከልብ እናመሰግናለን

አቶ ታዬና ቤተሰባቸው ድርጅታችን እየሰጠ ያለውን አገልግሎት ከአሜሪካ አትላንታ መጥተው ስለጎበኙና የህይወት ልምዳቸውን ስላካፈሉን ከልብ እናመሰግናለን. Jan 7, 2024 at 8:21 AM

አቶ ታዬና ቤተሰባቸው ድርጅታችን እየሰጠ ያለውን አገልግሎት ከአሜሪካ አትላንታ መጥተው ስለጎበኙና የህይወት ልምዳቸውን ስላካፈሉን ከልብ እናመሰግናለን Read More »

ኑ ቡና ጠጡ! – A Midday Celebration of Love and Togetherness

ኑ ቡና ጠጡ! – A Midday Celebration of Love and Togetherness This Saturday, from 12:00 PM to 2:00 PM, we invite you to a special gathering at the Alemfre Pinkhouse Cancer Foundation. Let’s come together to share love, connection, and support with our wonderful Pinkhouse Mothers and those who need it most. Your presence matters—this

ኑ ቡና ጠጡ! – A Midday Celebration of Love and Togetherness Read More »

ታህሳስ 13 2017 ዓም

ድርጅታችን አለምፍሬ ፒንክሁውስ ካንሰር ፋውንዴሽን ከሚያተኩርባቸው የስራ ዘርፎች መካከል ከህብረተሰብ ክፍሎች፣ ተቋማት እና ትምህርት ቤቶች ጋር በቋሚነት ስለ ካንሰር በቂ የሆነ ግንዛቤ በማሰራጨት ካንሰረን አስቀድሞ ለመከላከል እና እራስን ለማወቅ መስራት ነው። ሮትራክት ፍኖት (Rotract Club of Finot)አባሎች አብረውን ከሚሰሩ እና ከሚደግፉን የበጎፈቃድ አገልጋይ ሰብስቦች መካከል በዋነኚነት ይጠቀሳሉ። መስራቻችን ዶ/ር ፍሬሒወት ደርሶ እና ዶ/ር ሙሉጌታ ካሳ

ታህሳስ 13 2017 ዓም Read More »

ህዳር 03 2017 ዓ.ም

ከሳንፎርድ ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት የመጡ 11 ኛ ክፍል ተማሪዎች (group 10) ገንዘብ በማሰባሰብ በአዲስ አበባዎ ፒንክህውስ ጎብኝተውናል። የሳንፎርድ ትምህርትቤት ተማሪዎች ከአሁን በፊትም በተለያዩ ጊዜያት ደግፈውናል አሁንም ከጎናችሁ ነን ብለውናል። በታካሚ እናቶቻችን ተመርቀዋል፣ እኛም ድጋፍ ስለምታደርጉልን ከልብ እናመሰግናለንለበለጠ መረጃ በ0948060406ከካንሰር ጋር በተያያዘ መረጃ 0988889805ዌብሳይታችንን www.abcfonline.org ይጎብኙ.

ህዳር 03 2017 ዓ.ም Read More »

የቅዳሜ ቆይታችን እና ጎብኚዎቻችን፡ ነሐሴ 11 2016 ዓ.ም

ዛሬ እንደተለመደው ከታካሚዎቻችን ጋር እና ከአዳዲስ ጠያቂዎቻችን ጋር ጥሩ ጊዜን አሳልፈናል። ከጥቁር አንበሳ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተማሪዎች ህብረት እና በበጎፍቃድ ኬብሮን ደረጀ አማካኚነት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና ተማሪዎች የተለያዩ አስቤዛዎችን ይዘው በመምጣት ታካሚዎቻችን ጠይቀዋል። ታካሚዎቻችን በመንፈስ ጠንካራ በመሆን ክትትላቸውን ባለማቋረጥ ሙሉ በሙሉ ጤናም መሆን እንደሚችሉ የድርጅቱ አምባሳደር አቶ እስክንድር ላቀው ንግግር አድርገዋል። ዘወትር ቅዳሜ በምናደርገው ፕሮግራማችን

የቅዳሜ ቆይታችን እና ጎብኚዎቻችን፡ ነሐሴ 11 2016 ዓ.ም Read More »

ዶክተር አለማየሁ በቀለ እና ቤተሰቦቻቸው ለአለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን የስድስት መቶ ሺ ብር(600.0000)፣ መድሃኒት እና የተለያዩ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ።

ዶክተር አለማየሁ በቀለ እና ቤተሰቦቻቸው ለአለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን የስድስት መቶ ሺ ብር(600.0000)፣ መድሃኒት እና የተለያዩ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ። አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን በጎንደር እና በአዲስ አበባ በዶክተር ፍሬህይወት ደረሶ የተመሰረተ ግብረሰናይ ድርጅት ነው፣ ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ በጡት እና በማህፀን በር ጫፍ ካንሰር ፤ በሌሎችም የካንሰር ታማሚዎች እና አሰታማሚዎችን የመጠሊያ ፤የምግብ

ዶክተር አለማየሁ በቀለ እና ቤተሰቦቻቸው ለአለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን የስድስት መቶ ሺ ብር(600.0000)፣ መድሃኒት እና የተለያዩ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ። Read More »

ከአሜሪካ የመጡ እና የኢትዮጵያ ኗሪ የሆኑ ቤተሰቦች አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን በመጎብኘት ድጋፍ አደረጉ

ከአሜሪካ የመጡ እና የኢትዮጵያ ኗሪ የሆኑ ቤተሰቦች አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን በመጎብኘት ድጋፍ አደረጉ፡፡ አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን በጎንደር እና በአዲስ አበባ ከተመሰረተ ጊዜ ጀምሮ በጡት እና በማህፀን በር ጫፍ ካንሰር እና በሌሎችም የካንሰር ታማሚዎች እና አሰታማሚዎችን የመጠሊያ ፤የምግብ ፤የግል ንፅህና መጠበቂያ ፤የትራንስፖርት አገልግሎት ከተለያዩ የሃገሪቷ ክፍል የሚመጡ እና በጥቁር አንበሳ

ከአሜሪካ የመጡ እና የኢትዮጵያ ኗሪ የሆኑ ቤተሰቦች አለም ፍሬ ፒንክ ሃውስ ካንሰር ፋውዴሽን በመጎብኘት ድጋፍ አደረጉ Read More »